Posts

Showing posts from December, 2010

ምንኩስና

Image
ታ ሪክ እንደሚያስረዳን ሄኖክ በተባሕትዎ ጀማሪነት መልከጼዲቅና ኤልያስ የድንግልና ሕይወትን ጀምረው ለድንግልና እብነት ወይም ምሳሌ መሆናቸውን፤ ዮሃንስ መጥምቅም ገና በህፃንነት ሳለ ሄኖክና ኤልያስን አብነት በማድረግ ሰላሳ ዘመን በገዳም ተወስኖ እህል ሳይበላ የወይን ጠጅ ሳይጠጣ የግመል ፀጉር ለብሶ ወገቡን በጠፍር መታጠቂያ ታጥቆ ጸንቶ ኖሯል። (ማቴ ፫፣፬/ ፲፣፲፭)